የቀደሙት እትሞች

ቁጥር 8- 9 ልዩ እትም, ፖለቲካ

“ዘመናዊ እና ታሪካዊ ብሔርተኝነት” (ተስፋዬ ደመላሽ)

“ለኢትዮጵያ ውስብስብ የአገር አስተዳደር ችግሮች ዘመናዊ የፖለቲካ ጽንሰ ሐሳቦች ፈርጆች መመልከቻ ወይም መፍቻ የሚሆኑት እንዴት ነው? ዘመናዊ ጽንሰ ሐሳቦች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምንነትና አንድነት ምን ትርጉምስ ሊኖራቸው ይችላል?”

ሥነጽሑፍ, ቁጥር 7

“ቅኔና ፅንሰ ሀሳቦቹ – ክፍል 1” (ፈንታሁን ጥሩነህ)

“በዚህ ጽሑፍ ቅኔ ለሥነ ጽሑፍ ያደረገውን አስተዋፅኦ በመጠኑ ለማስረዳትና የራሱ የሆነ የትችት አቀራረብ ዘዴ በመጠቀም የሥነጽሑፍ ደረጃ ከፍ እንዲል የሚያደርግ መሆኑን ጭምር ለማጤን ሙከራ እናደርጋለን።”

ቁጥር 7, ባህል

“ኢትዮጵያ ወዴት” (ተቀባ ሀብተወልድ)

“ኢትዮጵያ በፅኑ ችግር ላይ ናት። ኢትዮጵያን የገጠማት ችግር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሁላችንንም የሚነካ ነው። ስለሆነም መፍትሔው የሁላችንንም ቀና አስተዋፅኦ ማድረግ ስለሚጠይቅ ችግሩን በሚገባ መረዳት ይገባል።”

Scroll to Top