ቁጥር 2

ሥነጽሑፍ, ቁጥር 2

“ኪነጥበብ እና ሥነጥበብ” (ይትባረክ ገሠሠ)

“ይህ ጽሑፍ መሠረታዊ ብለን ከምንመድባቸው ጽሑፎች ይመደባል። በተለምዶ የሚሠራባቸውን ቃላት ከትክክለኛው መሠረታቸው (መነሻቸው) ጋር አያይዞ ትክክለኛውን ፍችና ጥቅም እንዲሰጡ ሙከራ ያደርጋል። በተለይም የግዕዝ ቋንቋ ያለውን ጥቅም ለማወቅ ይረዳል ብለን እንገምታለን።”

ሥነጽሑፍ, ቁጥር 2

“ቅኔና ፅንሰ ሀሳቦቹ – ክፍል 1” (ፈንታሁን ጥሩነህ)

“ይህ ጽሑፍ የቅኔ ቤት ወይም የቅኔ ትምህርት ቤት ተብሎ የሚታወቀውን ጥንታዊ ተቋም ይመለከታል። ጥናቱም ቅኔና የሥነጽሑፍ ተግባሩን፣ ቅኔና የንድፈ ሀሳብ አወቃቀሩን፣ እና ቅኔና የፍልስፍና ተግባሩን ይዳስሳል።”

ቁጥር 2, ፖለቲካ

“አብዮት ሶሻሊዝምና መንግሥት ክፍል 1” (ጽሕረት መለስ)

“ከእግዚአብሔር የተሰጥዎት ስልጣን አጣርተው እንዲፈርዱና እንዲቀጡበት እንጂ በስሜትዎ ተገፋፍተው የሚፈርዱና ሰብአዊ መብትን የሚደፍሩ ከሆነ እንኳንስ እኔ ልጆቼ ለንጉሥ እንዳያድሩ ይኸው እረግሜአለሁ” አቶ አላድነህ ለንጉሥ ምኒልክ

Scroll to Top