“ኪነጥበብ እና ሥነጥበብ” (ይትባረክ ገሠሠ)
“ይህ ጽሑፍ መሠረታዊ ብለን ከምንመድባቸው ጽሑፎች ይመደባል። በተለምዶ የሚሠራባቸውን ቃላት ከትክክለኛው መሠረታቸው (መነሻቸው) ጋር አያይዞ ትክክለኛውን ፍችና ጥቅም እንዲሰጡ ሙከራ ያደርጋል። በተለይም የግዕዝ ቋንቋ ያለውን ጥቅም ለማወቅ ይረዳል ብለን እንገምታለን።”
“ይህ ጽሑፍ መሠረታዊ ብለን ከምንመድባቸው ጽሑፎች ይመደባል። በተለምዶ የሚሠራባቸውን ቃላት ከትክክለኛው መሠረታቸው (መነሻቸው) ጋር አያይዞ ትክክለኛውን ፍችና ጥቅም እንዲሰጡ ሙከራ ያደርጋል። በተለይም የግዕዝ ቋንቋ ያለውን ጥቅም ለማወቅ ይረዳል ብለን እንገምታለን።”
“ይህ ጽሑፍ የቅኔ ቤት ወይም የቅኔ ትምህርት ቤት ተብሎ የሚታወቀውን ጥንታዊ ተቋም ይመለከታል። ጥናቱም ቅኔና የሥነጽሑፍ ተግባሩን፣ ቅኔና የንድፈ ሀሳብ አወቃቀሩን፣ እና ቅኔና የፍልስፍና ተግባሩን ይዳስሳል።”
“ፍትሐ ነገሥትና በወቅቱ የነበረው የፍርድ አሰጣጥ የዘመኑ ማኅበረሰብ ሥርዐት ነጸብራቅ እንደመሆኑ መጠን የሰጠው ግልጋሎትም ማኅበረሰቡን በየደረጃው ከፋፍሎ ነው።”
“ከእግዚአብሔር የተሰጥዎት ስልጣን አጣርተው እንዲፈርዱና እንዲቀጡበት እንጂ በስሜትዎ ተገፋፍተው የሚፈርዱና ሰብአዊ መብትን የሚደፍሩ ከሆነ እንኳንስ እኔ ልጆቼ ለንጉሥ እንዳያድሩ ይኸው እረግሜአለሁ” አቶ አላድነህ ለንጉሥ ምኒልክ
“ሃምሳ ማይል ለውሀ፣
መቶ ማይል ለእንጨት፣
ሲኦል ነው ያለንበት፣
እኔ እመለሳላሁ አገር ቤት።”
“በእኛ አገር እህሎች አብዛኛውን ጊዜ የተወሰኑት በምግብ ምንጭነት ብቻ ነው። አገራችን ሰፊ የተፈጥሮ የዘይት ሀብት እያለት የዘይት ፍሬዎች ላይ የሚደረገው የኬሚካል ጥናት ገና በጅምር ላይ ነው።”