“የአንድ ኢትዮጵያዊ ደራሲ ሕመም” (እንዳለጌታ ከበደ)
በዚህ ዘመን ያለ አንድ ኢትዮጵያዊ ደራሲ በአብዛኛው ራሱ ጽፎ፣ ራሱ አርሞ፣ ራሱ አስተይቦ፣ ራሱ ፊደል ለቅሞ፣ ራሱ ማተሚያ ቤት ፈልጎ፣ ራሱ አሰራጭቶ፣ ራሱ ማስተዋወቂያ ሠርቶ፣ ራሱ አስመርቆ፣ ራሱ ለኅትመት ያወጣውን ገንዘብ ሰብስቦ፣ … ይኖራል። ብዙ ነው ድካሙ።
በዚህ ዘመን ያለ አንድ ኢትዮጵያዊ ደራሲ በአብዛኛው ራሱ ጽፎ፣ ራሱ አርሞ፣ ራሱ አስተይቦ፣ ራሱ ፊደል ለቅሞ፣ ራሱ ማተሚያ ቤት ፈልጎ፣ ራሱ አሰራጭቶ፣ ራሱ ማስተዋወቂያ ሠርቶ፣ ራሱ አስመርቆ፣ ራሱ ለኅትመት ያወጣውን ገንዘብ ሰብስቦ፣ … ይኖራል። ብዙ ነው ድካሙ።