“ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል

“ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ምን ማለት ነው? ከወዴትስ የመጣ ቃል ነው? የሚሰጡት መልሶች ግን አጥጋቢ አይደሉም። እንዲያውም አልፎ አልፎ ጥራዝ ነጠቅና የተዛባ የተሳሳተም መልስ ሲሰጥ እንሰማለን።”

“እንኳን መሞት ማርጀት አለ” (ለምለም ጸጋው)

“አባቶች ሲተርቱ “እንኳን መሞት ማርጀት አለ” ይላሉ። ይህን አነጋገር በተለምዶ ለሚጠቀምበት ሰው ወይንም ሞትን በመጥፎነት ለሚመለከተው ታዛቢ፣ አባቶች ሁለቱን የሰው እድገት ተቃራኒዎችን ያለ አግባብ በማመዛዘን ተችተዋል ብሎ ሒስ ሊያቀርብ ይችላል።”

“የወባ በሽታን ስለማጥፋት የተደረገ ልማዳዊ ጥናት” (ዮሐንስ)

“ለወባ በሽታ ያገኘሁት የባህል መድኃኒት ከሌሎች የወባ በሽታ መድኃኒቶች ጋር ሲነጻጸር ፍቱን የሆነ ነው። ምክንያቱም ረቂቆች ሕዋሳትን በፍጥነት ለማጥፋት ችሎታ ስላለው እንዲሁም በጭስ ወይም በሲጋራ መልክ ተዘጋጅቶ በአወሳሰድ በቀላል መንገድ መጠቀም ስለሚቻል ነው።”