Comments and Reviews

  • From Mesfin Tadesse on እንሰት - ከቆጮና ቡላ ባሻገር

    I remember an Ethiopian PH. D. student that came from Sweden in 1991/92 to study Enset. She came with her parents to the National Herbarium to ask for a favor, which was to ask for a vehicle to carry out field studies. We offered one of our land cruisers and she was able to complete her work. I wonder if you had seen that PH. D. theses.

    2026/01/06 at 9:07 pm
    • From semenaworq on እንሰት - ከቆጮና ቡላ ባሻገር

      Do you by any chance have her name? Of late, there are a lot of published studies conducted in different Enset growing areas on various topics.

      2026/01/06 at 9:51 pm
  • From Fekadu Fullas on እንሰት - ከቆጮና ቡላ ባሻገር

    Very detailed & well-referenced article.

    Fekadu Fullas

    2026/01/06 at 8:40 pm
  • From Mesfin Tadesse on የአስማት ጸሎት (ሳዶር አላዶር) ጌታቸው ኃይሌ ኒው ዮርክ ከተማ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ሚያዝያ 15 ቀን 2011 ዓ.ም

    የ ሳዶር፣ አላዶር፣ እንዲሁም ፒሉፓዶርን በስምንት ባውቅም ትርጉማቸውን ከዚህ ጽሁፍ ነው ያወቅሁት። አመሰግናለሁ። መስፍን ታደሰ።

    2026/01/06 at 3:12 pm
  • From ሚሚ on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    ኮንግረስ መጽሀፍት ቤት የት ይገኛል፣ በሰዉ ሀገር የምንኖር እንዴት ማግኘት እንችላለን?

    2023/04/19 at 5:20 pm
    • From semenaworq on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

      Dear Mimi, I have written you an email on my private account. Please respond via my work email for now. Thanks. Fentahun

      2023/04/22 at 2:53 pm
      • From semenaworq on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

        ሰላም፤
        ኮንግሬስ ቤተመጻሕፍት በዋሺንግተን ከተማ ነው የሚገኘው። ያለሺበትን ስለማላውቅ የተሳሳተ መልስ ሰጥቸሽ ከሆነ ይቅርታ። አገር ውስጥ ካለሽ በየመጻሕፍት መደብር ብታጠያይቂ ለሽያጭ የቀረቡ አንዳንድ አይጠፋም ብየ አስባለሁ።

        2023/04/27 at 12:53 am
  • From ክንፈ አበራ on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    መፅሀፎቹን ለማግኘት ፈልጌ ነበር

    2023/02/12 at 3:41 am
    • From semenaworq on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

      ሰላም ክንፈ ሁለት ጊዜ ነው የጻፍክልን። እስኪ በዚህ ላክልኝ ጥያቄህን፤ ftir@loc.gov

      2023/04/22 at 2:56 pm
    • From semenaworq on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

      ሰላም ክንፈ፤
      የመሪራስ አንዳንድ መጻሕፍት በኮንግሬስ ቤተመጻሕፍት ይገኛሉ። እኔ የዚያ ክፍል ኅላፊ ስለሆንኩ በዚህ አድራሻ ጻፍልኝና መልስ እሰጥሃለሁ። ftir@loc.gov
      Fentahun Tiruneh

      2023/03/17 at 2:13 am
  • From Yeleul on Contact Us

    please answer me the above kene

    2022/12/29 at 5:27 pm
    • From semenaworq on Contact Us

      Dear Yeleul,
      I did not see any Kene to interpret, that is why I did not answer you. If you are interested please try again.

      2023/04/22 at 2:59 pm
  • From alegesse05 on አቶ ዳምጤ አሰማኸኝ (አጭር የህይወት ታሪክ)

    የአቶ ዳምጤ ታሪክ በጣም መሳጭ ነው።ስላደረሳችሁልን በጣም እግዜር ይስጣችሁ። ነገር ግን ይኸው ብቻ ነው ወይ ? አምስቱ (ስድስቱ) ቮሊዩምስ ? የት ነው የሚገኘው ? እግዜር ይስጥልኝ !አስታጥቄ ለገሠ።Sent from my T-Mobile 4G LTE Device

    2020/09/24 at 5:39 pm
    • From semenaworq on አቶ ዳምጤ አሰማኸኝ (አጭር የህይወት ታሪክ)

      ሰላም አቶ አስታጥቄ፤ ይህ የአቶ ዳምጤ አጭር የህይወት ታሪክ የተገኘው አቶ ዳምጤ ከአቶ መሰለወርቅ ጋር ተገናኝተው በነበረ ጊዜ አቶ መሰለወርቅ አማርኛ የመተየብ ችሎታ ስለነበረው እባክህ ጽሑፎች አሉኝ በመጽሐፍ መልክ ማውጣት የምፈልጋቸው ብለው ጠይቀውት እሺታውን ካገኙ በኋላ ከነበሯቸው የመጻህፍት ንድፎች መካከል የመጀመሪያው የሆነውን “የተዘጋው ም ዕራፍ ” ብለው የሰየሙትን መድብል እንዲተይብላቸው በሰጡት ጊዜ ከዚህ የመጀመሪያው መድብል መግቢያ ላይ ይህ የርሳቸው አጭር የህይወት ታሪክ ተገኘ። ይህን እንደመግቢያ ተጠቅመው ተያይዞ ግን አንደኛው የኢትዮጵያ ታሪክ መድብል ይቀጥላል። አቶ መሰለወርቅ ይህን አንዱን መድብል ተይቦ እንደጨረሰው ለራሳቸው መልሶ ሰጥቷቸው ነበር። ወደሁለተኛው መድብል ሳይገቡ እርሳቸው በሞት ተለይተዋል። የመጀመሪያው መድብል ቅጅ ግን ከአቶ መሰለወርቅ ጋር እንዳለ ነግሮናል። ይህን አጭር ታሪካቸውን ያወጣንበት አንደኛው ምክን ያት ምንልባት ቤተሰቦቹ ወይም እነርሱን የሚያውቅ ሰው እንዲነግራቸውና በእጃቸው ያለው ስድስት መድብል ታትሞ እንዲወጣ ለማበረታታት ስንል ነው። ስለዚህ ቤተሰቦቹን የሚያውቅ ሰው ቢያገኛቸውና ቢያበረታታቸው የርሳቸው ልፋት ከንቱ ሆኖ እንዳይቀር ሁላችንም ተባብረንም ቢሆን እንዲታተም የማድረጉን ጥረት እናዳርግ ነበር። አቶ መሰለወርቅ በበኩሉ በእጁ የሚገኘውን የመጀመሪያውን መድብል እንዳያሳተመው የቤተሰቡ ፈቃድ አስፈላጊ ስለሆነ ገደብ ሆኖበታል። ባጭሩ ታሪኩ እንደዚህ ነው። ምኞታችን 6ቱ መድብሎች ተራ በተራም ሆነ ባንድነት እንዲታተሙና ለህዝቡ እንዲቀርብ ነው። ስለአስተያየቶት በጣም እናመሰግናለን።
      የሰምና ወርቅ የጥናትና ምርምር መጽሔት አዘጋጅ ክፍል።

      2020/09/28 at 11:28 pm
  • From Melody on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    ሰላም! I wanted to know where i can get ምዕራፈ ሕያዋን ቃለ ሕይወት ዘወንጌላውያን” book? i searched online but it was not available.
    I will be expecting your response!
    sincerely

    2020/09/01 at 11:51 pm
    • From semenaworq on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

      ምንም እንኳ ቢዘገይ መልስ መስጠት ይገባልና ስለመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን ይህን የጠየቁትን መጽሐፍ ማግኘት ባለመቻላችን አሁንም በመፈለግ ላይ እንደሆንን ልናሳውቅ እንወዳለን። እንዳወቅን ወዲያውኑ እንገልጥልዎታለን። ስለትግስትዎ እናመሰግናለን።

      2021/11/30 at 4:46 pm
  • From ETHIOPIA: Nile, Renaissance Dam and Political Issues (June 2020) ስለህዳሴ ግድብ እና አባይ ወንዝ እንዲሁም ስለኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ፣ ስለተፈጠረውም የፖለቲካ ቀውስ በሚመለከ on ETHIOPIA: Nile, Renaissance Dam and Political Issues (June 2020) ስለህዳሴ ግድብ እና አባይ ወንዝ እንዲሁም ስለኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ፣ ስለተፈጠረውም የፖለቲካ ቀውስ በሚመለከት ተመዝግበው የተገኙ የዜና ፣የጥናት ጽሑፎችና ሰነዶች ዝርዝር (ሰኔ 2012)፡፡

    […] […]

    2020/08/09 at 2:36 pm
  • From Page not found | ሰምና ወርቅ on ኢትዮጵያ፤ የአባይ ወንዝ ባለቤትነትና ተጠቃሚነት ጥያቄ ፤ ኪዳኔ ዓለማየሁ ፤ መስከረም 2012

    […] […]

    2020/06/27 at 7:32 pm
  • From hi on ፕሮፌሰር ሰይፉ በላይ (1951 - 2019)

    Thank you

    Sent from Mail for Windows 10

    2020/02/13 at 6:24 am
  • From Kebede Gessesse on ፕሮፌሰር ሰይፉ በላይ (1951 - 2019)

    Thank you very much for sending me this information and the first copy of
    Semna Worq Magazine. I know there have been promises I was given many times
    in the past. Today, that promise proved to be kept by my friend, FT.
    Amesegnallehu!

    kg

    2020/02/08 at 12:33 am
    • From semenaworq on ፕሮፌሰር ሰይፉ በላይ (1951 - 2019)

      ዶ/ር ከበደ እንደምን አለህ፤
      መጽሔቱን አንብበህ አስተያየት በመስጠትህ ደስ ብሎኛል፡፡ እንደተነጋገርነው ጽሑፍ ጽፈህ እንድትልክልን አደራ፣ ካንተ ብዙ ስለምንጠብቅ፡፡
      በተረፈ በሰላም ያገናኘን።
      ፈንታሁን

      2020/02/08 at 3:09 am
  • From Wossene on ፕሮፌሰር ሰይፉ በላይ (1951 - 2019)

    May God Bless his soul my condolence to his family .
    I hope someone will carry his legacy in the family.

    2020/02/07 at 4:48 pm
  • From albereket on "የዘርአ ያዕቆብ (ወርቄ) እና የሬኔ ዴካርት ፍልስፍና" (ፈንታሁን ጥሩነህ)

    This paper is not that much interesting, frankly speaking, instead of expecting a comparative analysis between the two men the author sided just dictating that በጭንቅላት ሃይል መመካት የእግዚአብሔርን (የፈጣሪን) ሕልውና እና ሃይል በቀላሉ ለመካድና ለማስካድ ጥቅም ላይ የዋለ መሳሪያ ይመስላል። ስለዚህም በአውሮጵውያንና በሞላ የምዕራቡ ዓለም ፈጣሪ አምላክ ተረስቶ ሰው የራሱን አምባገነንነት ተክቷል፤ ፈሪሃ እግዚአብሔር የሚባል ባሕል ጨርሶ በመጥፋት ላይ ነው። ከነርሱም ተርፎ እንደብርቅ አስተሳሰብና እንደዘመናዊነት ፍልስፍና ለአፍሪቃ ህዝቦች በየመጽሐፉ፤ በየቪዲዮው፤ በየፊልሙ፤ በየጽሑፋቸው እያስተዋወቁት ይገኛሉ። what a shame that blaming a modern approach in life without deep considering our social dynamism, evolution ,science and advancement in civilizations.

    Moreover i see there is a confusion in understanding of the nature of the mind, brain and heart. ነገር ግን ሃቁ አእምሮ ከልብ የሚመነጨውን ሃሳብ እንዲያደራጅ እንጂ ራሱን ችሎ ሃሳብ እንዲያፈልቅ የተሰራ አካል አይደለም። Our አእምሮ is a subtle mechanism in functioning with the brain whereas the heart is just an organ. It must be funny if you think that your god is resides in the heart , i wonder if this yours assertion might work with any animal’s heart as well.

    with regards,
    Bereket

    2019/12/19 at 3:06 pm
    • From semenaworq on "የዘርአ ያዕቆብ (ወርቄ) እና የሬኔ ዴካርት ፍልስፍና" (ፈንታሁን ጥሩነህ)

      ሰላም ይብዛልህ በረከት፤ ይህን ጽሑፍ መጀመሪያ ያረቀቅሁት ከ25 ዓመታት በፊት ነበረ፡፡ ርእሱም የኢትዮጵያውያንና የአውሮጳውያን ፍልስፍና መስተፃምር የሚል ነበር፤ በዚህ አጭር ዝግጅት አስፍሬው ያገኘሁት ተመሳሳይነታቸውን ብቻ ነበር፡፡ ከዓመታት በኋላ ግን ልዩነታቸውንም ማየት በመቻሌ ነበር ሰፋ አድርጌ እንደገና በተንሰራራው የሰምና ወርቅ መጽሔት ላይ ያወጣሁት፡፡ ይህን ለማድረግ ግን በርከት ያሉ መጻሕፍትን መመርመር ነበረብኝ፡፡ በተለይ የአእምሮና የልብን ተግባር በሚመለከት ብዙ ጊዜ የፈጀ ጥናትና ምርምር አድርጌአለሁ፡፡ ጥናቱን በማደርግበት ጊዜ ያገኘሁት ዋና ነጥብ ልባዊ እውቀትና አእምሯዊ የሆነው እውቀት ልዩነት ጉዳይ ነበር፡፡ ይህን ነጥብ በኋላ ባሳተምኩት መጽሐፍ ላይ መዕራፍ 6 ላይ ይገኛል፡፡ የመጽሐፉ ስያሜ “መጽሐፈ ፍቅር” የሚል ነው፡፡ አዲስ አበባ በመሸጥ ላይ ይገኛል፡፡ ልብ፣ ልቦና፣ ሲባል በአካል ደም የሚያንቀሳቅሰውን ልብ ሳይሆን ከልባችን ሥር የሚገኘው ቦታ የሰውና የፈጣሪያችን መገናኛ ቦታ እንደሆነ ያትታል፡፡ ማንኛውም ነገር የእኛ እንዳልሆነ ይታወቃል፤ የኛ የሆነ ምንም ነገር የለም፡፡ ማንኛውም ነገር የተሰጠን ነው፡፡ የምንንቀሳቀሰው ከመንፈስ ቅዱስ በተሰጠን ፀጋ እንጂ ሳይንስ በፈጠረልን ምንም ነገር አይደለም፡፡ ሳይንስ፣ ሥልጣኔ፣ ዘመናዊነት የመሳሰሉት ቅጽሎች ሁሉ የሰው ልጅ በተሰጠው ጸጋ ላይ ኑሮውን አመቻችቶ ለመኖር ባገኛቸው አዳዲስ ግኝቶች (=ከፈጣሪ በተቸረው) ለመጠቀም የሚረዱ ናቸው፤ ሆኖም ግን ከዘመን ዘመን የተሻለ የኑሮ ዘዴ በመኖር ምክንያት የሰው ልጅ በራሱ ላይ የመተማመንን፣ መታበይን እያሳደረ ሳጥናኤላዊ ጠባይ እያሳደገ ወደክህደት ቁልቁለት ይወረወራል፡፡ በተለይ በአእምሮ ፈጣሪነት የሚያምን ሥልጣኔ እጅግ ወደተሳሳተ ድምዳሜ እንደሚያደርስ ተገንዝቤአለሁ፡፡ ልባችንን በእግዚአብሔር እምነት ከጠበቅነው ማንኛውንም የሚያስፈልገንን እና የጠየቅነውን ሁሉ እንደሚሰጠን አልጠራጠርም፡፡ አእምሮም ከልብ የመነጨውን እውቀት ተቀብሎ በማደራጀት እንድንጠቀምበት ማመቻቸት አለበት፡፡ ተፈጥሯዊ ተግባሩ ይህ ነውና፡፡ የለም አእምሮ ነው የአዳዲስ ሃሳብ ማፍለቂያ ብለን ክችች ካልን ግን እያልን ያለነው አዲስ ሃሳብ የማመነጨው እኔ እንጂ አምላክ አይደለም ማለታችን ነው፡፡ ይህ አስተሳሰብ ደግሞ የዘመናችንን አደገኛ የአስተሳሰብ ፈርጆች ቅርጽና ይዘት የሰጠ፤ ዘመናዊነትና ሥልጣኔ በሚሉ አሸብራቂ ስያሜዎች ተሸፍነን ከእውነቱ እንድንርቅ የሚገፋፋን ነው፡፡ የሰው ልጅ የመጨረሻ ግብ ከፈጣሪ ጋር አንድ ሆኖ ለመገኘት ለእግዚአብሔር ክብር መኖር ነው፡፡ ሳይንስና ሥልጣኔ ወይም የሰውኛ መንገዶች ሁሉ ወደዚያ አያደርሱንም፡፡ ኢትዮጵያውያን ዓለምን እንደገና ለመምራት የሚችሉት ግዴታ ወደቀደመው የእግዚአብሔር ልባዊ እውቀት መመለስ ሲችሉ ነው፡፡ የዘመናዊነትን ካባ አጥልቀን ከምዕራባውያን ጋር ለመተካከል የምናደርገው ጉዞ አይናችንን እንዳይጋርደው መጠንቀቅ አለብን፡፡
      እግዚአብሔር እውነቱን በልባችን ያሳድርብን፡፡ አሜን፡፡
      ከአክብሮት ጋር፤
      ፈንታሁን ጥሩነህ

      2020/01/26 at 3:49 am
  • From Robert Assefa on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    በኑብያ ሃገር ከ ቤ/ክ ፍርስራሽ ስር፡አገኘሁት ያሉትን፡የብራና ጽሁፍ እስታሁን አየሁ ያለ ሰው አልተገኘም።
    ፕር ፍ.ቶሎሳም ነገሩኝ እያለ አንዳንድ ተረቶችን ለመጻፍ በቅቷል።
    መቸም እንዲህ አይነት ብርቅ ንብረት ያለው ሰው ኑዛዜ ሳይጽፍ አይሞትምና መቸስ በጅህ ይገባሉ ካሎነም ለማን እንደተላለፉ ተከታትለህ ታሰማናለህ። አንድ አይነት የምስጢር “ወንድማማቾች” ማህበር ያለ ይመስል ሰነዶቹ በምስጢር ተዛወሩ ወይ የገቡበት አልታወቀም ብትሉን ግን አረጉ ያክልን ሹፈት እቆጥረዋለሁ።

    2017/09/17 at 5:28 am
  • From መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱) | Amsalutamirat on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    […] Source: መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱) […]

    2017/09/17 at 4:19 am
  • From ROBEL A TAFESEWORK on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    መጽሐፎቹን የት ማግኘት እችላለሁ?

    2017/06/24 at 8:27 am
  • From ስለ መሪ ራስ አማን በላይ | kassahunalemu on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    […] via መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱) — ሰምና ወርቅ […]

    2017/04/11 at 5:19 am
  • From Frank on መሪራስ አማን በላይ (፲፱፻፵፪-፳፻፱)

    Where can I find his book ” የጥንትዋ ኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ” ? Anyone can give me a hint? I am not living in Ethiopia.

    2017/03/26 at 2:33 am
  • From Sami on “ዘመናዊ እና ታሪካዊ ብሔርተኝነት” (ተስፋዬ ደመላሽ)

    Good

    2017/01/11 at 5:55 am
  • From ኢሳያስ on "ኢትዮጵያ" የሚለው ቃል

    እንደዚህ ያለ ጠለቅ ያለ ጥንተ ነገርን የሚያሳይ ፍሬ ያለው ጽሁፍ መልካም ነው ።
    ዝም ብሎ በተከፈተለት ከመፍሰስ ይታደጋል

    2017/01/05 at 1:00 pm
  • From Zerihun on "ኢትዮጵያ" የሚለው ቃል

    Good

    2017/01/05 at 10:50 am
  • From Seifu Tefera on “እንዴታ! አለው እንጂ! - አፈወርቅ ገብረየሱስ” (ገ ነ ብልጣሶር)

    አፈወርቅ ገብረኢየሱስ የደረሷቸውን ድርሰቶች ብታካፍሉን እጃችን ላይ ካለው ጋር ለማመሳከርም ይረዳ ነበር፤እስቲ ሞክሩ!

    2016/12/22 at 3:46 pm
Scroll to Top