“የፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ሥራዎች”
“ይህ ዝርዝር ፕሮፌሰር ጌታቸው ያመረቱትን ድርሰት ያሳያል። አቀራረቡ ምርምር ለሚያደርጉ ሰዎች እንደሚያመች ተስፋችን ነው።”
“ይህ ዝርዝር ፕሮፌሰር ጌታቸው ያመረቱትን ድርሰት ያሳያል። አቀራረቡ ምርምር ለሚያደርጉ ሰዎች እንደሚያመች ተስፋችን ነው።”
“ግርማዊ አፄ ዮሐንስ ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ አንድነት መሥዋዕት ያደረጉበት መቶኛ ዓመት ተከብሯል። የመቶኛ ተዝካራቸውን እንዲሁ ከማለፍ በዚች አጭር ጽሑፍ እናስታውሳቸዋለን።”
“በዚህ ጽሑፍ ቅኔ ለሥነ ጽሑፍ ያደረገውን አስተዋፅኦ በመጠኑ ለማስረዳትና የራሱ የሆነ የትችት አቀራረብ ዘዴ በመጠቀም የሥነጽሑፍ ደረጃ ከፍ እንዲል የሚያደርግ መሆኑን ጭምር ለማጤን ሙከራ እናደርጋለን።”
“ኢትዮጵያ በፅኑ ችግር ላይ ናት። ኢትዮጵያን የገጠማት ችግር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሁላችንንም የሚነካ ነው። ስለሆነም መፍትሔው የሁላችንንም ቀና አስተዋፅኦ ማድረግ ስለሚጠይቅ ችግሩን በሚገባ መረዳት ይገባል።”
“መጽሐፉ ትእግሥትን ይጠይቃል፤ በገጽ ብዛት ዳጎስ በማለቱ አይደለም (“ፍቅር እስከ መቃብር” ይበልጣል፣ “አንድ ለናቱ” ይብሳል)። ለብዙዎቻችን አማርኛው እንግዳ ነው። የሚያስደነግጥ፣ ስለዚህም የሚያሸሽ የሚመሳስለው የዐረፍተ ነገሮቹ አሰካክና ባካባቢው ልዩ ዘየ ተታሸው የጨዋታ ዘይቤ ወይም ዚቅ ነው።”