June 1988

ሥነጽሑፍ, ቁጥር 4

“እንኳን መሞት ማርጀት አለ” (ለምለም ጸጋው)

“አባቶች ሲተርቱ “እንኳን መሞት ማርጀት አለ” ይላሉ። ይህን አነጋገር በተለምዶ ለሚጠቀምበት ሰው ወይንም ሞትን በመጥፎነት ለሚመለከተው ታዛቢ፣ አባቶች ሁለቱን የሰው እድገት ተቃራኒዎችን ያለ አግባብ በማመዛዘን ተችተዋል ብሎ ሒስ ሊያቀርብ ይችላል።”

Scroll to Top