“ረኀብና ተስቦ በኢትዮጵያ” (ጌታቸው ኃይሌ)
“ረኃብና ተስቦ በኢትዮጵያ በታሪክ በኩል የቱን ያህል እንደነበሩ ለማሳየት አንዳንድ ማስታወሻዎችን ከታሪክ ገጾች ልጥቀስ።”
“ረኃብና ተስቦ በኢትዮጵያ በታሪክ በኩል የቱን ያህል እንደነበሩ ለማሳየት አንዳንድ ማስታወሻዎችን ከታሪክ ገጾች ልጥቀስ።”
“ይህ ጽሑፍ ከሞላ ጐደል ረሃብና ድርቅ ሰው ሰራሽ ችግር ነው፤ ስለዚህም መፍትሔው ሰው ሰራሽ ነው ወደሚለው ያዘማል።”
“የምዕራቡ ጋዜጣ አዘጋጅዎችና ሪፖርተሮች ከአባቶቻቸው ኮሎኒያሊስቶች የተረከቡትን ኢትዮጵያን የማጥላላት ዘመቻ ዛሬ ኢትዮጵያ በደረሰባት አሳዛኝ ማኅበራዊ ቀውስ ሳቢያ በማስታከክ ነባር ቂማቸውንና አዲስ ርዕዮተ ዓለማዊ ጥላቻቸውን ለመወጣት በጽሑፎቻቸው ይቃጣቸዋል።”
“ከአሜሪካ ሆኖ ስለኤርትራ ችግር መወያየት በመሠረቱ የተሟላ ሊሆን ባይቻልም አንድ ሃሳብ ከየትም ይመንጭ ከየትም የሚቀርበው ሃሳብና ትችት ቀጥተኛና የተባ ውጤት ሊኖረው ይችላል።”