ተዝካረ ሕይወት

IMG_0472

ዶክተር ማይገነት ሺፈራው ሰምና ወርቅ የጥናትና የምርምር መጽሔት የመጀመሪያ እትሙን ለማውጣት ዝግጅት በሚያደርግበት ጊዜ የሙያዋ ክፍል በሆነው ትምሕርት አንጻር አንድ መጣጥፍ አዘጋጅታ አበርክታለች። ይህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ ውስጥ እስከ 1980 ዓ.ም. የነበረውን የትምሕርት ሥርዓትና አሠጣጥ የሚገመግምና የሚዳስስ ጠቃሚ ጽሑፍ ነበር። በሰምና ወርቅ መጽሔት አባልነትም አብራን ቆይታለች። የዶክተር ማይገነትን ነፍስ ከአብርሃምና ከሳራ ከጻድቃን ጋር ያኑርልን።

Leave a Reply

Scroll to Top

Discover more from ሰምና ወርቅ

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading