ተዝካረ ሕይወት

IMG_0472

ዶክተር ማይገነት ሺፈራው ሰምና ወርቅ የጥናትና የምርምር መጽሔት የመጀመሪያ እትሙን ለማውጣት ዝግጅት በሚያደርግበት ጊዜ የሙያዋ ክፍል በሆነው ትምሕርት አንጻር አንድ መጣጥፍ አዘጋጅታ አበርክታለች። ይህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ ውስጥ እስከ 1980 ዓ.ም. የነበረውን የትምሕርት ሥርዓትና አሠጣጥ የሚገመግምና የሚዳስስ ጠቃሚ ጽሑፍ ነበር። በሰምና ወርቅ መጽሔት አባልነትም አብራን ቆይታለች። የዶክተር ማይገነትን ነፍስ ከአብርሃምና ከሳራ ከጻድቃን ጋር ያኑርልን።

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.